Telegram Group & Telegram Channel


አባይ ሚዲያ (ጥቅምት 1፣2012) የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ “ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ /ህወሃት/፣ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/፣ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኦዴፓ/ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/” አራት እህት ድርጅቶች የተፈጠረ ግንባር መሆኑ ይታወቃል። ግንባሩ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቤጉህዴፓ/፣ የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ /ሐብሊ/፣ የጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ጋህዴን/፣ የሶማሌ ህዝቦች ዴሞራሲያዊ ፓርቲ /ሶህዴፓ/ እና የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አብዴፓ/ የተባሉ አምስት ፓርቲዎች ደግሞ በአጋርነት ይዟል።
ሆኖም ይህንን በግንባርና አጋርነት የሚገኘውን ፓርቲ በመተው አንድ ውህድ ፓርቲ ለመመስረት ታስቧል።
ሀዋሳ ላይ በተካሄደው 11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ ግንባሩን ወደ አንድ ውህድ ፓርቲ ለማምጣት የሚያስችሉ ተግባራት እያከናወነ መሆኑም ተገልጿል። ይህንን የፓርቲውን እንቅስቃሴ አስመልክቶ የታሪክ መምህሩ ታዬ ቦጋለ እንዳሉት ውህደቱ እውን ከሆነ በአገሪቱ እየተስተዋለ ያለውን አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የሚያስወግድ ይሆናል። በዜጎች አብሮ የመኖር እሴትና ኢትዮጵያዊነትን በማጠናከር በኩል አወንታዊ ሚና እንዳለውና ሁሉም ዜጋ በአገሪቱ ጉዳይ ላይ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆንም ያግዛል ነው ያሉት።
የኢህአዴግ የድርጅቶች አወቃቀር ከስያሜው ጀምሮ እሀትማማች ፓርቲና አጋር ፓርቲ ብሎ መለየት በራሱ ከፋፋይ ነበር ብለዋል መምህር ታዬ። ፓርቲው አሁን ሊተገበር ያሰበው ውህደት የመንግስትን አብሮ የመኖር እሴት ለማጠናከር የያዘውን አቋም ያሳየም ነው ብለዋል። ላለፉት በርካታ ዓመታት ከአገር ይልቅ ብሔር ቀድሞ የታየበትና አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የተንሰራፋበት ነበርም ነው ያሉት። ይህ ደግሞ ማህበረሰብ ውስጥ የነበረውን አብሮ የመኖር እሴት የመከፋፋለና ቁርሾ የፈጠረ በአገራዊ አንድነት ላይም ጥላሸትን የቀባ ነበር ብለዋል።



tg-me.com/ethio27/84
Create:
Last Update:



አባይ ሚዲያ (ጥቅምት 1፣2012) የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ “ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ /ህወሃት/፣ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/፣ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኦዴፓ/ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/” አራት እህት ድርጅቶች የተፈጠረ ግንባር መሆኑ ይታወቃል። ግንባሩ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቤጉህዴፓ/፣ የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ /ሐብሊ/፣ የጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ጋህዴን/፣ የሶማሌ ህዝቦች ዴሞራሲያዊ ፓርቲ /ሶህዴፓ/ እና የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አብዴፓ/ የተባሉ አምስት ፓርቲዎች ደግሞ በአጋርነት ይዟል።
ሆኖም ይህንን በግንባርና አጋርነት የሚገኘውን ፓርቲ በመተው አንድ ውህድ ፓርቲ ለመመስረት ታስቧል።
ሀዋሳ ላይ በተካሄደው 11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ ግንባሩን ወደ አንድ ውህድ ፓርቲ ለማምጣት የሚያስችሉ ተግባራት እያከናወነ መሆኑም ተገልጿል። ይህንን የፓርቲውን እንቅስቃሴ አስመልክቶ የታሪክ መምህሩ ታዬ ቦጋለ እንዳሉት ውህደቱ እውን ከሆነ በአገሪቱ እየተስተዋለ ያለውን አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የሚያስወግድ ይሆናል። በዜጎች አብሮ የመኖር እሴትና ኢትዮጵያዊነትን በማጠናከር በኩል አወንታዊ ሚና እንዳለውና ሁሉም ዜጋ በአገሪቱ ጉዳይ ላይ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆንም ያግዛል ነው ያሉት።
የኢህአዴግ የድርጅቶች አወቃቀር ከስያሜው ጀምሮ እሀትማማች ፓርቲና አጋር ፓርቲ ብሎ መለየት በራሱ ከፋፋይ ነበር ብለዋል መምህር ታዬ። ፓርቲው አሁን ሊተገበር ያሰበው ውህደት የመንግስትን አብሮ የመኖር እሴት ለማጠናከር የያዘውን አቋም ያሳየም ነው ብለዋል። ላለፉት በርካታ ዓመታት ከአገር ይልቅ ብሔር ቀድሞ የታየበትና አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የተንሰራፋበት ነበርም ነው ያሉት። ይህ ደግሞ ማህበረሰብ ውስጥ የነበረውን አብሮ የመኖር እሴት የመከፋፋለና ቁርሾ የፈጠረ በአገራዊ አንድነት ላይም ጥላሸትን የቀባ ነበር ብለዋል።

BY ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ethio27/84

View MORE
Open in Telegram


ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል from es


Telegram ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል
FROM USA